La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 18:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

Ver Capítulo



ምሳሌ 18:9
12 Referencias Cruzadas  

ከሰው ተለይቼ ለቀበሮ ወንድም ለሰጎንም ባልንጀራ ሆንኩ።


ስንፍና ያደኸያል፤ ተግቶ መሥራት ግን ያበለጽጋል፤


የሐሜተኛ ሰው ቃል እንደ ጣፋጭ ምግብ ደስ እያሰኘ እስከ ውስጥ ሰውነት ድረስ ይወርዳል።


ስንፍና እንቅልፍን ያስከትላል፤ ስለዚህም ሰነፍ ሰው ይራባል።


ከአባቱና ከእናቱ ሰርቆ “ኃጢአት አላደረግሁም” የሚል ሰው ከማንኛውም አጥፊ ሰው የተሻለ አይደለም።


ጌታው ግን እንዲህ አለው፤ ‘አንተ ክፉና ሰነፍ አገልጋይ! ካልዘራሁበት እንደማጭድ ካልበተንኩበት እንደምሰበስብ የምታውቅ ከሆነ፥


ሳትታክቱ የጋለ መንፈስን ተከትላችሁ ጌታን አገልግሉ።


የምንመኘውም በእምነትና በትዕግሥት ጸንተው ተስፋ የተሰጣቸውን ነገር የሚወርሱትን ሰዎች እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንድትሆኑ አይደለም።