La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንግዲህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ማንም አይለየውም።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:9
4 Referencias Cruzadas  

ወደ ቤት በተመለሱ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ስለዚህ ጉዳይ እንደገና ኢየሱስን ጠየቁት፤


ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ፤’ ከዚያም ወዲያ ሁለት መሆናቸው ቀርቶ አንድ ይሆናሉ።