በመሸ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸም ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፥
በመሸም ጊዜ ጀልባዋ በባሕሩ መካከል ነበረች፤ እርሱ ግን ብቻውን በምድር ላይ ነበረ።
ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሠርጉ ተጠርተው ነበር።
በጀልባ ተሳፍረው ወደ ቅፍርናሆም አመሩ፤ በዚያን ሰዓት ጊዜው ጨልሞ ነበር፤ ኢየሱስም ገና ወደ እነርሱ አልመጣም ነበር።