La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 6:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመሸ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመሸም ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመ​ሸም ጊዜ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፥

Ver Capítulo



ዮሐንስ 6:16
3 Referencias Cruzadas  

በመሸም ጊዜ ጀልባዋ በባሕሩ መካከል ነበረች፤ እርሱ ግን ብቻውን በምድር ላይ ነበረ።


ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሠርጉ ተጠርተው ነበር።


በጀልባ ተሳፍረው ወደ ቅፍርናሆም አመሩ፤ በዚያን ሰዓት ጊዜው ጨልሞ ነበር፤ ኢየሱስም ገና ወደ እነርሱ አልመጣም ነበር።