La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 15:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞት ዕጣ ፈንታው ነውና ያልተባረኩት እጆቹ ሊሠሩ የሚችሉት በድን ብቻ ነው። ከሚያመልካቸው ጣኦቶች ይልቅ፥ እርሱ የከበረ ነው፤ እርሱ መኖር ይችላል፥ እነርሱ ግን ፈጽሞ ሊኖሩ አይችሉም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እርሱ መዋቲ ሲሆን በኀ​ጢ​አት እጅ መዋ​ቲን ይሠ​ራል፥ እርሱ ሕያው ስለ​ሆነ እነ​ዚህ ግን ከቶ ሕያ​ዋን ስላ​ይ​ደሉ ከጣ​ዖ​ቶቹ ይሻ​ላ​ልና።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 15:17
0 Referencias Cruzadas