La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔም ፈርቻለሁ፤ ጋኔኑ ስለሚወዳት እርሷን አይጐዳትም፥ ወደ እርሷ መቅረብ የሚፈልገውን ሰው ግን ወዲያውኑ ይገድለዋል። እኔም ለአባቴ አንድ ልጅ ነኝ መሞትም አልፈልግም፥ አባትና እናቴ በቀሪው ዘመናቸው ሁሉ በእኔ እያዘኑ እንዲኖሩ አልፈልግም። የሚቀብራቸውም ሌላ ልጅ የላቸውም።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያም መል​አክ አለው፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችህ ሚስት ታገባ ዘንድ አባ​ትህ ያዘ​ዘ​ህን ቃል አታ​ስ​ብ​ምን? አሁ​ንም አንተ ወን​ድሜ ስማኝ፤ የጋ​ኔኑ ነገ​ርስ አያ​ሳ​ዝ​ንህ፤ በዚች ሌሊት ከዘ​መ​ዶ​ችህ ወገን እርሷ ሚስት ሆና ትሰ​ጥ​ሃ​ለ​ችና፤

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:15
0 Referencias Cruzadas