Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ያም መል​አክ አለው፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችህ ሚስት ታገባ ዘንድ አባ​ትህ ያዘ​ዘ​ህን ቃል አታ​ስ​ብ​ምን? አሁ​ንም አንተ ወን​ድሜ ስማኝ፤ የጋ​ኔኑ ነገ​ርስ አያ​ሳ​ዝ​ንህ፤ በዚች ሌሊት ከዘ​መ​ዶ​ችህ ወገን እርሷ ሚስት ሆና ትሰ​ጥ​ሃ​ለ​ችና፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 እኔም ፈርቻለሁ፤ ጋኔኑ ስለሚወዳት እርሷን አይጐዳትም፥ ወደ እርሷ መቅረብ የሚፈልገውን ሰው ግን ወዲያውኑ ይገድለዋል። እኔም ለአባቴ አንድ ልጅ ነኝ መሞትም አልፈልግም፥ አባትና እናቴ በቀሪው ዘመናቸው ሁሉ በእኔ እያዘኑ እንዲኖሩ አልፈልግም። የሚቀብራቸውም ሌላ ልጅ የላቸውም።”

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:15
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos