Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አሁ​ንም እኔ ላባቴ ብቸኛ ነኝ፤ ወደ እር​ሷም በገ​ባሁ ጊዜ እን​ዳ​ል​ሞት ፥ ያባ​ቴ​ንና የና​ቴ​ንም ሕይ​ወት በእኔ ምክ​ን​ያት በጭ​ንቅ ወደ መቃ​ብር እን​ዳ​ላ​ወ​ርድ እፈ​ራ​ለሁ፤ የሚ​ቀ​ብ​ራ​ቸ​ውም ሌላ ልጅ የላ​ቸ​ው​ምና።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ጦብያ ለሩፋኤል እንዲህ ሲል መለሰለት፥ “ወንድሜ አዛርያ እስዋ ከዚህ ቀደም ሰባት ጊዜ ባል እንዳገባችና ሰባቱም ባሎችዋ በሰርጉ ቀን ወዳለችበት ጫጉላ ሲገቡ እንደሞቱ ሰምቻለሁ። ወደ እርሷ በገቡበት በዚያች ሌሊት ይሞታሉ። የገደላቸውም አንድ ጋኔን መሆኑን ሰምቻለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:14
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos