በዘራቸም መልካም ውርስ፥ የሆኑትን ልጆቻቸውን ያገኛሉ።
ያማረች ርስታቸውም ከልጆቻቸው ጋራ ለዘለዓለም ጸንታ ትኖራለች። ልጆቻቸውም በሥርዐታቸው ይኖራሉ።