በልዑል እግዚአብሔር ሕግ ወይም በቃል ኪዳኑ፥ ከሐዲውን በነጻ በሚያሰናብት ፍርድ፥
ስለ ልዑል ሕግና ስለ ቃል ኪዳኑ አትፈር፤ በደለኛውንም እንዳታነጻው ስለ ፍርድ አትፈር።