La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 12:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብስዋን ለመልበስና የሴቶች ጌጣጌጧን ሁሉ ለማድረግ ተነሣች፤ አገልጋይቷም ቀድማ ገባችና በየቀኑ ስትበላ አንጥፋ የምትቀመጥበትን ባጎስ የሰጣትን ምንጣፏን በሆሎፎርኒስ ፊት በምድር ላይ አነጠፈችላት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተነ​ሥ​ታም ልብ​ሷን ለበ​ሰች፤ የሴ​ቶ​ች​ንም ጌጥ ሁሉ ፈጽማ አጌ​ጠች፤ ብላ​ቴ​ና​ዋም ከእ​ርሷ ጋራ ሄደች፤ ከባ​ግዋ የተ​ቀ​በ​ለ​ች​ውን፥ በማ​ደ​ሪ​ያዋ ያነ​ጠ​ፈ​ላ​ትን፥ ምሳም ስት​በላ የም​ት​ቀ​መ​ጥ​በ​ትን ምን​ጣ​ፏን በሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ፊት በም​ድር ላይ አነ​ጠ​ፈ​ች​ላት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 12:15
0 Referencias Cruzadas