La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 22:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በውኑ ክፉ ሰዎች የሄዱበትን የዱሮውን መንገድ ትከተላለህን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኀጢአተኞች በሄዱባት፣ በጥንቷ መንገድ እንደ ተመላለስህ ትቀራለህን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ኃጢአተኞች ይመላለሱበት የነበረው የዱሮውን መንገድ ትከተላለህን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በውኑ ጻድ​ቃን ሰዎች የረ​ገ​ጡ​አ​ትን የዱ​ሮ​ይ​ቱን መን​ገድ ትጠ​ብ​ቃ​ለ​ህን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በውኑ ኃጢአተኞች ሰዎች የረገጡአትን የዱሮይቱን መንገድ ትጠብቃለህን?

Ver Capítulo



ኢዮብ 22:15
5 Referencias Cruzadas  

ጌታም የሰው ክፋት በምድር ላይ እንደ በዛ፥ የልቡ አሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደሆነ አየ።


ኢዮብ እስከ መጨረሻ ድረስ ምነው በተፈተነ ኖሮ! እርሱ እንደ ክፉዎች መልሶአልና፥