ልጁ ቡቂ፥ ልጁ ኦዚ፥ ልጁ ዘራእያ፥
ልጁ ቡቂ፣ ልጁ ኦዚ፣ ልጁ ዘራእያ፣
ቡቂ፥ ዑዚ፥ ዘራሕያ፥
ልጁ ቡቂ፥ ልጁ ኦዚ፥ ልጁ ዘራእያ፤
የአሮንም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ልጁ አልዓዛር፥ ልጁ ፊንሐስ፥ ልጁ አቢሱ፥
ልጁ መራዮት፥ ልጁ አማርያ፥ ልጁ አኪጦብ፥
ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች የሌዋውያን ለሆኑ የቀዓት ወገኖች የዕጣቸው ከተሞች ከኤፍሬም ነገድ ደረሱአቸው።
ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች ከኤፍሬም ነገድ፥ ከዳንም ነገድ፥ ከምናሴም ነገድ እኩሌታ ዐሥር ከተሞች በዕጣ ወሰዱ።