La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 1:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በኋላ አብርሃም የተባለውን አብራምን ያጠቃልላል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አብ​ር​ሃም የተ​ባ​ለው አብ​ራም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 1:27
6 Referencias Cruzadas  

ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፥ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።


ሴሮሕ፥ ናኮር፥ ታራ፥


የአብርሃምም ልጆች፤ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው።


አብራምን የመረጥህ፥ ከከለዳውያን ኡር የአወጣኸው፥ ስሙንም አብርሃም ያልኸው፥ አንተ ጌታ አምላክ ነህ።


ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አለ፦ “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘አባቶቻችሁ፥ የአብርሃምና የናኮር አባት ታራ፥ አስቀድመው በወንዝ ማዶ ተቀመጡ፤ ሌሎችንም አማልክት አመለኩ።