Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 1:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 በኋላ አብርሃም የተባለውን አብራምን ያጠቃልላል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 አብ​ር​ሃም የተ​ባ​ለው አብ​ራም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 1:27
6 Referencias Cruzadas  

የብዙ ሕዝቦች አባት ስለማደርግህም ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ አብራም መሆኑ ቀርቶ አብርሃም ይሆናል።


ሰሩግን፥ ናኮርን፥ ታራንና


አብርሃም ይስሐቅንና እስማኤልን ወለደ፤


የባቢሎን ክፍል ከሆነችው ዑር፥ አብራምን መርጠህ ያመጣኸው፥ ስሙንም አብርሃም ያልከው፥ አንተ እግዚአብሔር አምላክ ነህ።


ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ ‘ከብዙ ዘመናት በፊት የቀድሞ አባቶቻችሁ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ ባዕዳን አማልክትን በማምለክ ይኖሩ ነበር፤ ከነዚያም አባቶች አንዱ የአብርሃምና የናኮር አባት ታራ ነበር፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios