ከጋይም ተነሥተው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ልዑላን ለቈፈሩት፣ የሕዝብ አለቆች በበትረ መንግሥታቸውና በበትሮቻቸው ላጐደጐዱት፣ የውሃ ጕድጓድ ዘምሩለት።” ከዚህ በኋላ ከምድረ በዳው ወደ መቴና ሄዱ፤
የጋድ ልጆች፤ ዲቦንን፣ አጣሮትን፣ አሮዔርን፣
ከአቦት ተነሥተው በሞዓብ ዳርቻ በምትገኘው በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።
ከዲቦንጋድ ተነሥተው በዓልሞን ዲብላታይም ሰፈሩ።
በኣላ፣ ዒዪም፣ ዔጼም፣