ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 7:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የሁሉም ወደዚህ ዓለም አመጣጡ አንዲት ናት፥ የሁሉም መውጣቱ እኩል ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ምክንያቱም ሕይወት መግቢያዋ አንድ፥ መውጫዋም አንድ ነውና። ምዕራፉን ተመልከት |