ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 15:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 አንተን ማወቅ ፍጽምት ጽድቅ ናትና፥ ኀይልህንም ማወቅ የሕይወት ሥር ናትና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 አንተን ማወቅ ፍጹም ቀናነት ነው፤ ጌትነትህን መቀበል ሕያው ሆኖ የመኖር መሠረት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |