ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 47:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ጥበብህ ምድርን ሸፈነቻት፥ ምሳሌህን፥ የነገርህንም ትርጓሜ አበዛህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 መንፈስህ ምድርን ዳሰሳት፥ በምሥጢራዊ ዘይቤዎችህም ሞላሃት፥ ምዕራፉን ተመልከት |