Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 45:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ሙሴም እጃ​ቸ​ውን ቀባ​ላ​ቸው፤ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ው​ንም ዘይት ቀባው፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙም ሕግ ሆነው፤ ይገ​ዙ​ለት ዘንድ፤ ካህ​ና​ትም ይሆ​ኑት ዘንድ፤ ሕዝ​ቡ​ንም በስሙ ይባ​ር​ኳ​ቸው ዘንድ፤ ሰማይ ጸንቶ በሚ​ኖ​ር​በት ዘመን ልክ ለል​ጆቹ ሕግ ሆና​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ሙሴ ቀደሰው፥ በቅዱሱም ዘይት ቀባው፥ ይህም ለእርሱና ለወገኖቹም ጭምር፥ እስከ ሕልፈተ ሰማይ የገባው ቃል ኪዳን ነው፥ የአምልኮውን ሥርዓት እንዲመራ፥ ካህን ሆኖም በእግዚአብሔር ስም ሕዝቡን እንዲባርክ ሥልጣን ሰጠው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 45:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች