Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 42:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የጠ​ላት መዘ​ባ​በቻ፥ በከ​ተ​ማም መነ​ጋ​ገ​ሪያ፥ በሕ​ዝ​ቡም መካ​ከል መሰ​ደ​ቢያ እን​ዳ​ታ​ደ​ር​ግህ፥ በብዙ ሰዎች ፊትም እን​ዳ​ታ​ሳ​ፍ​ርህ የማ​ታ​ፍር ልጅን አጽ​ን​ተህ ጠብ​ቃት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ልጅህ አስቸጋሪ ነችን? የጠላቶችህ መሳቂያ፥ የከተማው መዘባበቻ፥ የወሬኞች መጠቋቆሚያ እንዳታደርግህ፥ በሕዝብም ፊት ኀፍረትን እንዳታከናንብህ በብርቱ ጠብቃት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 42:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች