ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 38:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ከዚህ በኋላ ልቅሶህን ተው። ኀዘንም አይግባህ፤ በኀዘን የሞቱ ብዙዎች ናቸውና፥ የልብ ኀዘንም ኀይልን ይሰብራልና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 መሪር ኀዘን ሞትን ያመጣል፤ ሰቆቃ የበዛበት ልብም ትደክማለችና። ምዕራፉን ተመልከት |