Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 11:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 የኀ​ጢ​አ​ተ​ኞች ሥራ​ቸው አያ​ስ​ጐ​ም​ጅህ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እመን፥ ድካ​ም​ህ​ንም ተስፋ አድ​ርግ፥ ሁሉ በአ​ንድ ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ቀሊል ነውና፥ ድሃ​ው​ንም ድን​ገት ያከ​ብ​ረ​ዋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 በኃጢአተኛ ሥራ አትደነቅ፤ በእግዚአብሔር ተማመን፤ በሥራህ ጸንተህ ኑር፤ በድንገት ባንድ አፍታ ድኃውን ማበልጸግ ለእግዚአብሔር ቀላል ነውና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 11:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች