ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በቃል ኪዳንህ ቁም፤ በእርሱም ተማር፤ በሥራህም ሸምግል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሥራህን አጥብቀህ ያዝ በርትተህም ሥራ፤ በሥራህም ጸንተህ አርጅ። ምዕራፉን ተመልከት |