መዝሙር 104:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ተናገረ፥ አንበጣም፥ ስፍር ቍጥር የሌለውም ኵብኵባ መጣ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 እኔ በእግዚአብሔር ደስ እንደሚለኝ፣ የልቤ ሐሳብ እርሱን ደስ ያሠኘው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ቃሌ ለእርሱ ይጣፍጠው፥ እኔም በጌታ ደስ ይለኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ደስታዬ በእርሱ ስለ ሆነ እርሱም በማቀርብለት የተመስጦ ጸሎት ደስ ይበለው። ምዕራፉን ተመልከት |