ምሳሌ 8:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በኀያላን በሮች ትጠብቃለች፥ በመግቢያዉም ትመሰገናለች፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ወደ ከተማዪቱ በሚያስገቡት በሮች አጠገብ፣ በመግቢያዎቹ ላይ፣ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ እንዲህ ስትል ትጮኻለች፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በበሮች አጠገብ በከተማይቱም መግቢያ፥ በደጆች መግቢያ ትጮኻለች፦ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በከተማው መግቢያ በሮች ላይ ሆና እንዲህ ስትል ትጮኻለች፤ ምዕራፉን ተመልከት |