Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ምሳሌ 8:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 በመንገድ አጠገብ ባሉ ኰረብቶች፣ መንገዶቹ በሚገናኙበትም ላይ ትቆማለች፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 በኮረብታ ላይ በመንገድ አጠገብ በጎዳና መካከል ትቆማለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በመንገድ አጠገብ በሚገኙ ኰረብቶችና በመንገድ መገናኛዎች ላይ ትቆማለች፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ምሳሌ 8:2
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


አገልጋዮችዋን ልካ በከፍተኛ ዐዋጅ ወደ ማዕድዋ ጠራች። እንዲህም አለች፦


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች