ምሳሌ 5:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰውነትህ በደከመ ጊዜ፥ ኋላ ትጸጸታለህ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 በዕድሜህ መጨረሻ ታቃሥታለህ፤ ሥጋህና ሰውነትህ ሲከዳህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በመጨረሻም ሥጋህና ሰውነትህ በጠፋ ጊዜ ታለቅሳለህ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሁለንተናህ ተበልቶ ከማለቁ የተነሣ በሞት ጣዕር ተይዘሃል፥ ምዕራፉን ተመልከት |