ሉቃስ 23:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በየበዓሉም ከእስረኞች አንድ ሊፈታላቸው ልማድ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ይህን ያለው በበዓሉ አንድ እስረኛ እንዲፈታላቸው የግድ ያስፈልግ ስለ ነበረ ነው።] ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 (በበዓሉ አንድ እስረኛ ለሕዝቡ ይፈታላቸው ዘንድ ግድ ነበረና።) ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 [በየዓመቱ በፋሲካ በዓል ጲላጦስ አንድ እስረኛ ለሕዝቡ ይፈታላቸው ነበር] ምዕራፉን ተመልከት |