ዘፍጥረት 11:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፤ ቃይናንንም ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አርፋክስድ በ35 ዓመቱ ሳላን ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አርፋክስድም ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሼላሕንም ወለደ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አርፋክስድም 35 ዓመት ሲሆነው ሳላሕን ወለደ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ምዕራፉን ተመልከት |