ዘፍጥረት 1:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ማታም ሆነ፤ ጥዋትም ሆነ፤ አምስተኛም ቀን ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 መሸ፤ ነጋም፤ ዐምስተኛ ቀን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ቀኑ መሸ፤ ሌሊቱም ነጋ፤ አምስተኛ ቀን ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፤ አምስተኚ ቀን። ምዕራፉን ተመልከት |