ዘዳግም 4:44 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም44 ሙሴ በእስራኤላውያን ፊት የደነገገው ሕግ ይህ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ሙሴ ለእስራኤላውያን ያቀረበው ሕግ ይህ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ ምዕራፉን ተመልከት |