ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 14:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ነቢዩ ዕንባቆምም በይሁዳ ነበር፤ የምስር ንፍሮም አስቀቀለ፤ እንጀራም አስጋገረ፤ በቅርጫትም አድርጎ እህል ለሚያጭዱ ሰዎች ይዞ ወደ እርሻ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከት |