Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ተረፈ ባሮክ 5:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

52 እር​ሱም ራሱ ሰው ሆኖ ወደ​ዚህ ዓለም ይመ​ጣል፤ እኔ ሰው ሆኖ ያየ​ሁት፥ ከአ​ባ​ቱም ወደ​ዚህ ዓለም የሚ​ላ​ከው፥ ሰው ሆኖም ወደ​ዚህ ዓለም የሚ​መ​ጣው፥ እርሱ አብ​ሯ​ቸው ይታይ ዘንድ፥ ይገ​ለ​ጥ​ላ​ቸ​ውም ዘንድ ዐሥራ ሁለት ሐዋ​ር​ያ​ትን ለእ​ርሱ ይመ​ር​ጣል፤ ወደ ደብረ ዘይ​ትም ይሄ​ዳል፤ የተ​ራ​በ​ች​ንም ነፍስ ሁሉ ያጠ​ግ​ባል።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ተረፈ ባሮክ 5:52
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች