ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 5:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 የባቢሎንም ሰዎች ባዩአቸው ጊዜ ሊቀበሏቸው ወጡ፤ “እናንተ አስቀድማችሁ እኛን ጠልታችሁናልና ከእኛ ተሰውራችሁ ወጣችሁ” ብለው ወደ ባቢሎን ይገቡ ዘንድ አልተዉአቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |