ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 3:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 እነሆ፥ አንተ ሕዝቡ ተማርከው ወደ ባቢሎን ሄዱ ትላለህ፤ እነሆ፥ በለሱ እንዳልጠወለገ እይ” ብሎ የበለሱን ሙዳይ ከፍቶ አሳየው። ምዕራፉን ተመልከት |