Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ተረፈ ባሮክ 3:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 አቤ​ሜ​ሌ​ክም ኤር​ም​ያስ ከላ​ከው ቦታ በቀ​ትር ጊዜ በለ​ሱን አመጣ፤ ጽፍቅ ያለች ዱር​ንም አገኘ፤ ጥቂ​ትም ያርፍ ዘንድ በጥ​ላዋ ስር ተቀ​መጠ፤ በለስ ያለ​ባ​ት​ንም ሙዳይ ተን​ተ​ርሶ ስድሳ ስድ​ስት ዓመት ተኛ፤ ከመ​ኝ​ታ​ውም አል​ነ​ቃም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ተረፈ ባሮክ 3:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች