ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 1:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ሕዝቡ በሳቱ ጊዜ ኤርምያስ ያዝን ነበርና፥ በራሱም ትቢያ ይነሰንስ ነበርና፥ የሕዝቡም በደላቸው እስኪሰረይላቸው ድረስ ለሕዝቡ ይጸልይላቸው ነበርና። ምዕራፉን ተመልከት |