ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 1:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ባሮክም፥ “አባቴ ኤርምያስ ሆይ፥ ምን ሆንህ?” ብሎ ጠየቀው። ኤርምያስም እንዲህ አለው፥ “ልቡናችንን እንቅደድ እንጂ ልብሶቻችንን እንዳንቀድ ተጠበቅ” አለው። ምዕራፉን ተመልከት |