ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 9:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የእባብንም ጎዳና በዓለት ውስጥ እርሱ ወደ ወደደበት ያዝዛል፤ የመርከብንም ጎዳና በባሕር ውስጥ ከእግዚአብሔር ብቻ በቀር ጎዳናውን የሚያውቀው የለም። ምዕራፉን ተመልከት |