ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 9:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከዓለሙ ሁሉ ፈጣሪ ሕግና ትእዛዝ የሚተላለፍ የለም፤ በሰማይ የሚበር የንስር ፍለጋ ቢሆን፥ ወደ ወደደበት መሄጃውን እርሱ ያዝዛል። ምዕራፉን ተመልከት |