ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 10:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 እንዲህ አይደለም፥ በምድር እንደ ሠራኸው ሥራ በጎም ቢሆን፥ ክፉም ቢሆን፥ ተነሥተህ ዋጋህን ትቀበላለህ፤ ይህች የፍዳ ቀን ናትና። ምዕራፉን ተመልከት |