ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 5:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የሞተውንና ደሙን፥ አውሬ የበላውንና የበከተውን፥ እግዚአብሔርም የማይወድደውን ሁሉ ይበላሉ፤ በኦሪት ከተጻፈው ከእውነተኛው ትእዛዝም ሁሉ ሕግ የላቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |