ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 5:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እርሱም ታናናሽ ልጆቹን ትቶ ሞተ፤ አባታቸውም ሥርዐት እንደ ሠራላቸው አደጉ፤ የቤታቸውንም ሥርዐት ጠበቁ፤ ወገናቸውንም ሁሉ ይጠብቁ ነበር፤ ድሃውንና ባልቴቶችን፥ የሙት ልጆችንም አያስጮሁም ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |