Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 5:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ይፈ​ሩት ነበር፤ ገን​ዘ​ባ​ቸ​ው​ንም ለድ​ሆች ይመ​ጸ​ውቱ ነበር፤ አባ​ታ​ቸ​ውም አደራ ያላ​ቸ​ውን ሁሉ ይጠ​ብቁ ነበር፤ ባል​ቴ​ት​ዋ​ንና የሙት ልጆ​ች​ንም በች​ጋ​ራ​ቸው ጊዜ ያረ​ጋ​ጓ​ቸው ነበር፤ አባ​ትና እና​ትም ይሆ​ኗ​ቸው ነበር፤ ከሚ​በ​ድ​ሏ​ቸው ሰዎች እጅ ያስ​ጥ​ሏ​ቸው፥ ካገ​ኛ​ቸው ሁከ​ትና ኀዘ​ንም ሁሉ ያረ​ጋ​ጓ​ቸው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 5:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች