ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 3:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በቀትርና በሰዓት በሥራው ሁሉ ይሰግድላቸውና ያመልካቸው ነበር፤ ይለምናቸውና ይተማመናቸውም ነበር፤ እንዲሁም ከመንገዱ በተመለሰ ጊዜ ይለምናቸው ነበር፤ የጣዖታቱ ካህናትም በነገሩት ሁሉ ፈቃዳቸውን ያደርግ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |