ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 3:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ከኢየሩሳሌም ያመጣቸውንም የምርኮ ልጆች አባቶቻቸው እንደሚያደርጉ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ፥ ሥርዐቱንና ሕጉንም ያደርጉ እንደ ሆነ ጧትና ማታ ይመረምራቸው ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |