ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:46 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 ካህናቱም፥ ሌዋውያኑም በኢየሩሳሌምና በአካባቢዋ ከሚኖሩ ሕዝቦችም፥ መዘምራኑ፥ በር ጠባቂዎቹም፥ እስራኤልም ሁሉ በየቦታቸው ይቀመጡ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |