ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 4:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)52 እንደ ልማዳቸውም በሕጉ ሁልጊዜ በመሠዊያው ላይ ለሚሠዉት የዘወትር መሥዋዕት ዐሥራ ሰባት፥ በየዓመቱም ሌላ ዐሥር መክሊት ወርቅ ይሰጧቸው ዘንድ ጻፈ። ምዕራፉን ተመልከት |