ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 በቀድሞው ዘመን ከአሕዛብና ከመንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔርን ፈጽመው ስለ በደሉትና ስለ አሳዘኑት ሰዎች እንደ ተጻፈ እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ቃሉን አጸና። ምዕራፉን ተመልከት |