ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 መዘምራኑ የአሳፍ ልጆችም ዳዊት በሠራው ሥርዐት በሹመታቸው ነበሩ፤ ከንጉሡ የተሾሙ አሳፍና ዘካርያስ፥ ዐዲኑስም ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከት |